የአንድነት ፓርቲ ከፍተኛ አመራር ዛሬ ታሰሩ

 

asratየአንድነትለዲሞክራሲናለፍትህፓርቲ(አንድነት)ብሔራዊምክርቤትአባልየሆኑት እና ለረጅም ጊዜ ፓርቲውን በዋና ፀሐፊነት ያገለገሉት አቶአስራትጣሴ ዛሬ ጥር 30 ቀን 2006 ዓ.ም. ታሰሩ፡፡አቶ አስራትበክስሂደትላይየነበረውየአኬልዳማዶክመንተሪበድጋሚበኢትዮጵያቴሌቪዥንመታየቱንተከትሎበአዲስጉዳይመጽሔትላይከፃፉትአስተያየትጋርበተያያዘዘለፋአዘልጽሑፍፅፈዋልበሚልፍርድቤትቀርበውእንዲያስረዱትዕዛዝበተላለፈባቸውመሰረት ዛሬ ችሎት ተገኝተው ነበር፡፡ ይሁን እንጂ የፌደራልመጀመሪያፍርድቤት  ለቀጣይ 7 ቀንከታሰሩ በኋላ በድጋሚእንዲቀርቡበማለትየእስርትዕዛዝሰጥቶባቸዋል

ይህ በእንዲህ እንዳለ የፓርቲው የድርጅት ጉዳይ ኃላፊ አቶ ዳንኤል ተፈራን ጨምሮ ሌሎች አራት ወጣት አመራሮች ኢህአዴግ ለማሰር መዘጋጀቱም መጠቆሙን በፍኖተ ነፃነት ተዘግቧል፡፡

Leave a Reply

Fill in your details below or click an icon to log in:

WordPress.com Logo

You are commenting using your WordPress.com account. Log Out /  Change )

Facebook photo

You are commenting using your Facebook account. Log Out /  Change )

Connecting to %s

%d bloggers like this: