ታዋቂው የትዝታ ሙዚቃው ንጉስ ድምፃዊ መሐሙድ አህመድ የወርቅ ኢዮቤልዩ በዓል ተከበረ

የኢትዮጵያው አንጋፍው የትዝታ ሙዚቃ ንጉስ ድምፃዊ መሐሙድ አህመድ የሙዚቃ ህይወት የጀመረበት 50ኛ ዓመት የወርቅ ኢዮቤልዩ በዓል ተከበረ፡፡ ነሐሴ 5 ቀን 2007 ዓ.ም. በሸራተን አዲስ ሆቴል በተካሄደ የእንኳን ደስ ያለህ መርሃ ግብር፤ አርቲስቱ በርካታ ሽልማቶችም ተበርክተውለታል፡፡ ድምፃዊው አሁን 75ኛ ዓመት ዕድሜ ባለፀጋ ቢሆንም፤ በመድረኩ እንደቀድሞ ሲያዜም ተስተውሏል፡

ድምፃዊ መሐሙድ አህመድ

ድምፃዊ መሐሙድ አህመድ

ድምፃዊ መሐሙድ አህመድ ቀደም ሲል የ2007 የቢቢሲ ዓለም አቀፍ የሙዚቃ ሽልማትን ጨምሮ በርካታ ሽልማቶችን ማግኘቱ ይታወቃል፡፡

Leave a Reply

Fill in your details below or click an icon to log in:

WordPress.com Logo

You are commenting using your WordPress.com account. Log Out /  Change )

Facebook photo

You are commenting using your Facebook account. Log Out /  Change )

Connecting to %s

%d bloggers like this: