ጋዜጠኛ ግሩም ተክለኃይማኖት ተፈታ

በየመን ሁቲ አማጽያን እጅ ለእስር ተዳርጎ የነበረው ጋዜጠኛ ግሩም ተክለኃይማኖት ከእስር ተፈትቶ ከቤተሰቡ ጋር ተቀላቅሏል። ጋዜጠኛ ግሩም ተክለኃይማኖት የታሰረበት ምክንያት ይደግፈው በነበረ አንድ ስደተኛ ኢትዮጵያዊ ጥቆማ ሲሆን ” በስደተኛው ስም እርዳታ ይሰበስባል ፣ ስለየመን የተለያዩ መረጃዎችም ወደ ውጭ ያቀብላል ” የሚል ክስ ተመስርቶበት ነበር ።

ጋዜጠኛ ግሩም ተ/ኃይማኖት ከልጁ ጋር

ጋዜጠኛ ግሩም ተ/ኃይማኖት ከልጁ ጋር

ጉዳዩን ያጣራው ፖሊስ በቀረበው ክስ ዙሪያ ጭብጥ መረጃ ማስረጃ በማጣቱ ግሩም በነጻ ተለቋል ። ከዚሁ ጋር በተያያዘ የከሳሽ ምስክር ሆነው የቀረቡት አብዛኛው ምስክሮች ” እውነትን በጥቅም አንለውጥም ” በሚል ከሳሽን በመክዳት ወደ ህሊናቸው መመላሳቸው ታውቋል ።

Leave a Reply

Fill in your details below or click an icon to log in:

WordPress.com Logo

You are commenting using your WordPress.com account. Log Out /  Change )

Twitter picture

You are commenting using your Twitter account. Log Out /  Change )

Facebook photo

You are commenting using your Facebook account. Log Out /  Change )

Connecting to %s

%d bloggers like this: