አቶ ፈቃደ ሸዋቀና አረፉ

የቀድሞው የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ስነ ምድራዊ ጤና መምህር የነበሩት አቶ ፈቃደ ሽዋቀና ባጋጠማቸው የጤና ችግር ምክንያት በህክምና ሲረዱ ቆይተው ግንቦት 1 ቀን 2009 ዓ.ም. በስደት ይኖሩ ከነበረበት አሜሪካ ህይወታቸው አልፏል።

Fekade Shewakena

አቶ ፈቃደ ሸዋቀና ህወሓት/ኢህአዴግ ግንቦት 1983 ዓ ም አዲስ አበባ ገብቶ ስልጣን ከተቆጣጠረ በኋላ ወዲያ 42 የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ መምህራን በሟቹ ጠቅላይ ሚንስትር አቶ መለስ ዜና ትዕዛዝ ከተባአረሩ አንዱ ነበሩ።

አቶ ሸዋቀና ከስራቸው እንዲባአረሩ ከተደረጉ ብሏላ ወደ አሜሪካ በመሰደድ በሙያቸው የአንድ SCG ኩባንያ የስነምድር ጤና ተንታኝ በመሆን ለ25 ዓመታት አገልግለዋል። ከሙያቸው በተጨማሪ በይበልጥ በተለያዩ ፅንፍና ጠርዝ ላይ ያለውን የኢትዮጵያ ፖለቲካ ወደ መሐል ለማምጣት ባደረጉት የአስታራቂነት ሚና እና ጥረት በሁሉም የፖለቲካ ኃይሎች እምነትና ከበሬታን ማግኘት የቻሉ እንደነበሩ ይነገርላቸዋል።

የቀብር ስነ ስርዓታቸውም በስደት ዓለም በቆዩባት አሜሪካ እንደሚፈፀም የደረሰን መረጃ አመልክቷል።

Leave a Reply

Fill in your details below or click an icon to log in:

WordPress.com Logo

You are commenting using your WordPress.com account. Log Out /  Change )

Facebook photo

You are commenting using your Facebook account. Log Out /  Change )

Connecting to %s

%d bloggers like this: