ነፍስህን በገነት ያኑራት

ብስራት ወ/ሚካኤል

eyob

ብዙ ተስፋ ጥለን በህይወት ልናይህ
የጀመርከው አልቆ በለዛ አንደበትህ
ልናደምጠው ነበር አዲሱን ስራህን
ተስፋ ሆኖ ባይቀር ምኞት ቢሰምርልን
ይሁና…ምን ይደረጋል ከቁጭት በቀር
የሚወዱትን ማጣት እየጓጉ ማረር
በቃ እውን ሆነ ማለት ነው?
ዳግም ከድምፁ ውጭ በመድረክ ላናየው
ኦ…አንተ ሞት ለካ እንዲህ ጨካኝ ነህ
ተወዳጁ ኢዮቤን እንዲህ ትለያለህ
አሁን ምን ይባላል…አጣንህ በህይወት
በቃ ኢዮቤዬ… ነፍስህን ፈጣሪ በገነት ያኑራት
(ለድምፃዊ ኢዮብ መኮንን ነሐሴ 13 ቀን 2005 ዓ.ም.)

Leave a Reply

Fill in your details below or click an icon to log in:

WordPress.com Logo

You are commenting using your WordPress.com account. Log Out /  Change )

Twitter picture

You are commenting using your Twitter account. Log Out /  Change )

Facebook photo

You are commenting using your Facebook account. Log Out /  Change )

Connecting to %s

%d bloggers like this: