የአባይ ወንዝ ናፍቆት እና የታላቁ ህዳሴ ግድብ
ካሊድ ኢብራሂም
አባይ ወንዝ ለእኛ ለኢትዮጵያውያን የተፈጥሮ ፀጋ ብቻ ሳይሆን፤ ዜማ፥ ቅኔያችን እና መኩሪያችንም ጭምር ነው። ለግብፅና ለሱዳን ደግሞ ከፈጣሪ በታች የሚያዩት ግን የማያናግራቸው ገዥ ነው። ወንዙ በዓለም ላይ ካሉ ረጅም ጉዞ መዳረሻ ካላቸው ታላላቅ ወንዞች አንዱ ሲሆን፤ በውሃ ሃብት የፖለቲካ ምልከታ ደግሞ ከሩቅ ምስራቁ ጎጀብ እና ከደቡብ አሜሪካው አማዞን ወንዝ ያልተናነሰ ገናና ታሪክ እና እደምታ ያለው ትልቅ ሃብት ነው። በሀገራችን በኢትዮጵያ ብቻ ሳይሆን በሱዳኖች እና በግብፆችም ለዘመናት የተዜመለት ነው። ይሁን እንጂ ሀገራችን እስካሁን ከወንዙ መጠቀም የቻለቸው ሊሰጥ ከሚችለው አገልግሎት ከ 1% አይበልጥም። ነገር ግን የሚቀርብለት አድናቆት፥ ቅኔ፥ ዜና፥ ስምና መወድስ ግን እንደ አዋሽ ካሉ ዘርፈ ብዙ አገልግሎት እየሰጡ ካሉ ታማኝ ወንዞች እንኳ የላቀ ሥፍራ የተሰጠው ነው።
እንደ ታሪክ ድርሳናት መረጃ ከሆነ የዛሬዎቹም ሆኑ ጥንታውያን ግብፆች እና የቀድሞ ኑባውያን የስልጣንያቸው ምንጭ ተደርጎ ይወሰዳል። ኢትዮጵያውያን ነገስታት በተለይ ከ12ኛ ክፍለ ዘመን ጀምሮ ወንዙን ለመጠቀም ፍላጎት ቢኖርም በታሰበው ልክ አገልግሎት ላይ ለማዋል የአቅም ችግር ዋነኛ ምክንያት ነው። ኢትዮጵያ የአባይ ወንዝ አመንጪና ባለቤት ስትሆን ፤ ግብፅ የእና ሱዳን ደግሞ ተጠቃሚ ሆነው ቆይተው ነበር። በተለይ የአባይ ወንዝ ብቻውን ዓመታዊ የአማክይ ፍሰት መጠን 54 ቢሊዮን ኪዩቢክ ሜትር ሲሆን፤ ለናይል ወንዝ 62 % ድርሻ ወይም አበርክቶት አለው።
የተፈጥሮ ሀብትን በአግባቡ ለመጠቀም ፍላጎት በተግባር ካልተደገፈ ብቻውን ምንም ነው። ኢትዮጵያውያን የአባይን ወንዝ ለመጠቀም ፍላጎት ቢኖረንም ዛሬም ድረስ ያለን ተግባራዊ እንቅስቃሴ ግን እዚ ግባ የሚባል አይደለም። በርግጥ እስካሁን ካሉ የኢትዮጵያ መንግሥት መሪዎች የቀዳማዊ አጼ ኃይለስላሴን ያህል ለተግባራዊነቱ የተንቀሳቀሰ መሪ የለም። ወንዙን ለዜጎች ሁለንተናዊ ጥቅም ለማዋል ሳይንሳዊ ጥናት አስጠንተው ለተግባራዊነቱ ረጅም ርቀት የተጓዙትና በተወሰነ መልኩም ቢሆን ተግባር ላይ መዋል የጀመረው በአጼ ኃይለሥላሴ ዘመን ነው። ለዚህም በአባይ ወንዝ አንዱ ገባር የሆነው የፍንጫ ግድብን ማንሳት ይቻላል።
ፎቶ፡ የታላቁ ህዳሴ ግድብ ገፅታ (ጸጋዬ ሐጎስ 2017)
የነበረው የፊውዳል ሥርዓት በዚህ ዘመን በበጎ የማይወሳ ቢሆንም፤ ከስሙ በስተቀር የዛሬውን የአባይን ግድብ ጨምሮ በርካታ የኤሌክትሪክ፥ የመስኖ፥ የመንገድ መሰረተ ልማት እና የዘመናዊ ከተሞች ግንባታና አስተዳደር ጥናቶች የተሰሩት በቀዳማዊ እጼ ኃይለሥላሴ ዘመን ነበር። የአዲስ አበባው የቀለበት መንገድን ጨምሮ ማለት ነው። ተግባር የዋሉት ጥናቶችም እንደዛሬው ለርካሽ ፖለቲካ ፍጆታ ታስበው የሚሰሩ ርካሽና መናኛ ሳይሆኑ ትውልድ የቀጣይ ትውልድን ተጠቃሚነትንም ታሳቢ ያደረጉ ነበሩ። በዛ ኋላቀር ፊውዳላዊ አስተዳደር ውስጥ ትውልድ ተሻጋሪ ስራዎች ዛሬም ህያው ምስክር ናቸው። ከከተማ እቅዶች በደርግ ያልተተገበረውና በኢህአዴግ ለሌቦች የገቢ ምንጭነት ታስቦ ትውልድ እና ታሪክ ነቃይ ተደርጎ በኢህአዴግ የተበለሻሸው የአዲስ አበባ መሪ ፕላን፥ ከሞላ ጎደል ተግባራዊ የተደረጉት የባህርዳርና የአዋሳ ከተማን መሪ እቅድ ጥናትን መጥቅስ ይቻላል። ከመስኖ ግድቦች መካከል ለግማሽ ምዕተ ዓመት ያህል አገልግሎት እየሰጡ ያሉትን የወንጂ፥ መተሐራ እና ፊንጫ መስኖ ግድቦችን ጥናትና ተግባርንም መጥቀስ ይቻላል። ይህ ሲባል ግን የነበረው ሥርዓት በሁሉም ዘርፍ ፍፁም ምሉዕ ነው ማለት አይደለም። በአስተዳደር በኩል እጅግ ኋላቀር ቢሆንም፤ የተሰሩ ፕሮጀክቶችና ጥናቶች ግን ዛሬም ድረስ የምንኮራባቸውና ትውልድ ተሻጋሪ መሆናቸውን ለመጠቆም እንጂ። ምክንያቱም ዛሬ የሌቦች አገዛዝ መፈንጫ የሆነው እና የምንናፍቀው የዛሬው የህዳሴው ግድብም የዛ ዘመን ጥናት ውጤት ነው።
በአሜሪካውያኑ የዘርፉ ባለሙያዎች በ1956 ዓ. ም. .ከነበሩ የአባይ ወንዝ ልማት ጥናቶች መካከል አንዱ የሆነው የዛሬው የህዳሴ ግድብ የወቅቱን የተፈጥሮ ሁኔታ እና አቅምን ከግምት ሳያስገባ ወደተግባር የተገባ ይመስላል። በተለይ የነበውን የአረቡን ዓለም አብዮት ተከትሎ መጋቢት 2003 ዓ. ም. ወደ ስራ እንደተገባ ይፋ የተደረገው እና ብዙ ተስፋ የተጣለበት ይህ የአባይ (የህዳሴ) ግድብ ፕሮጀክት የሀገሪቱን ባለሙያዎችና የሚመለከታቸውን ባለድርሻ አካላትን ያሳተፈ አልነበረም። ከዛ ይልቅ ከፕሮጀክቱ ተቋራጮች እስከ ግብዓት አቅራቢዎች በሙሉ በቀጥታም ይሁን በተዘዋዋሪ እስከ ዕለተ ሞታቸው ድረስ በሥልጣን ላይ የነበሩት ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ መለስ ዜናዊ የኔ ከሚሏቸው አካላት በስተቀር ሌላው ማኅበረሰብ ገንዘብ ከማዋጣት ባለፈ ሌላ ተሳትፎ የለውም። በብዙ መልኩ የፕሮጀክቱ ሂደት በኢኮኖሚ ደረጃ በቀጥታ የህወሓት አገዛዝ እና የኔ የሚሏቸውን የጥቅም ተጋሪዎቻቸውን ተጠቃሚ ማድረጉ ግልፅ ነው። ከአዋጭነት፥ ጥቅል አካባቢያዊ ተፅዕኖ ግምገማ ላይም ግልፅነት የጎደለው ነው። በመሆኑም ከተግባራዊ ሥራው ይልቅ የፖለቲካ ፍጆታ ጫጫታው በብዙ ዕጥፍ ይልቃል። ለዚህም ይመስላል። በ 5 ዓመት ተጠናቅ አገልግሎት ይሰጣል ሲባል የነበረውና በርካታ ፖለቲካዊ ፍጆታ ሲባል ብቻ ይገለፁ ከነበሩ ይህን ያህል % ተጠናቀቀ ከሚል የመረጃ ጋገራ ሰለባ መሆኑ እሙን ነው። ይሄ ሁሉ ወቅቱን ባገናዘበ መልኩ ትውልድ ተሻጋሪ አሳታፊ ጥናት ተደርጎበት የተጀመረ ፕሮጀክት አልነበረምና።
የህዳሴው ግድብ ሥራው ሲጀመር ለሀገራችን ኢትዮጵያ ያለው አዋጭነት እና አገልግሎቱን በሚመለከት በንጉሱ ዘመን ወቅቱን ታሳቢ ደርጎ የተጠናውን ጥናት ከብተመንግሥት ዶሴ መዞ ከመተግበር ባለፈ አሁን ያለውን የመልከዓምድር፥ አቅም እና ነባራዊ ሁኔታውን ታሳቢ ያደረገ ተጨማሪ ጥናት ሳይካሄድ ተግባራዊ መደረጉን የሚያሳብቁ ጥቂት ምሳሌዎችን ማንሳት ይቻላል። የግድቡ ፕሮጀክት ይፋ ሲደረግ ሥራው ሲጠናቀቅ ግድቡ 5,250 ሜጋ ዋት ያመነጫል ተባለ። ከሶስት ዓመታት በኋላ ፕሮጀክቱ ተሻሽሎ 6,000 ሜጋ ዋት ነው የሚያመነጨው በሚል አገዛዙ ብዙ ተደሰኮረ። በዚህ ሳያበቃ ለምን እና እንዴት እንደሆን ነጋ በሌለበት ሁኔታ ባለፈው 2010 ዓ.ም. ደግሞ ግድቡ ሲጠናቀቅ 6,540 ሜጋ ዋት ኤሌክትሪ ያመነጫል ተባለ። የጉድ ሀገር። ነግስ ሌላ ማሻሻያ አዲስ “ጥናት” ዕቅድ ይነገረን ይሆን? ከተቻለማ ግድቡ በስኬት ተጠናቆ ከዚህም በላይ ቢያመነጭ ደስተኞች ነን። መልካም ነገርን ማን ይጠላል? በተለይ 70 % ያህሉ የሀገራችን ዜጋ የኤሌኬትሪክ አገልግሎት ለማግኘት በሚናፍቅበት ሀገር የተባለው እውን ሆኖ በርካታ ወላጆቻችን በተለይ እናቶቻችን ከዱር እንጨት ለቀማና በጭስ ከመታፈን ቢገላግልልን ደስታውን አንችለውም ነበር። ነገር ግን ግድቡ በተባለው ጊዜ አልተጠናቀቀም። ኽረ እንደውም ሆድ ይፍጀው ተብሎ እንጂ ግድቡ የኤሌክትሪክ ግድብ እንኳ በቅጡ የማያውቁ፥ የፕሮጀክ ምንነትና አስተዳደር ከተራ ስርቆትና ዝርፊያ መለየት የተሳናቸው ሁሉ ያለከልካይ የሚናኙበት የ “ልማት‘” መርሃ ግብር ተደርጎ እንደነበር የቀድሞ የብረታ ብረትና ኢንጂነሪንግ ኮርፖሬሽን ኃላፊዎች ገመና ህያው ምስክር ነው።
ግድቡ ከፍተኛ የውሓ መጠንን በማከማቸት የሀገራችን ትልቁን እና ተፈጥሯዊውን ጣና ሐይቅ በሁለት እጥፍ የሚበልጥ ሰው ሰራሽ ሐይቅ እንደሚፈጥር ነው የተነገረው። ከአገልግሎቱ አኳያ ስናይ ኤሌክትሪ ማመንጨቱ ጥሩ ነው። ይበረታታል። ከዓሳ ምርትና መዝናኛ በስተቀር ሌላ ተጨማሪ አገልግሎት እንዳለው የሚያመለክት ጥናትም ሆነ መረጃ የለም። ግን ለምን? የፕሮጀክቱ አንዱ ክፍተት የተለያዩ የሚመለከታቸው አካላት ያልተሳተፉበት ብቻ ሳይሆን ግድቡ አጠቃላይ አዋጭነቱ ላይ በርካታ የተሸፋፈኑ ነገሮች ይስተዋላል። ምናልባት ከብሔራዊ ጥቅምና ደህንነት አኳያ የተወሰኑ ነገሮች በአመራሮችና በፕሮጀክቱ መሪዎች ሊያዙ ይችል ይሆናል። ነገር ግን ከብሔራዊ ጥቅምና ደህንነት ውጭ ዜጎቼ ሊያውቁት የሚገባ ጉዳይ ዛሬም የሚነሳ አይመስልም።
ግድቡ ወደፊት በሀገራችን ላይ ተጨማሪ ወጪ እንዳያስከትል ከወዲሁ በቂ የሆነ የአካባቢ ጥበቃ ስራ አልተከናወነም። ለዚህም ማሳያ ግድቡ ከመጀመሩ በፊት ጀምሮ በጣና ሐይቅ ላይ በከፍተኛ ደረጃ እየተራባ ያለው ባዕድ የውሃ አረም “እንቦጭ” ከጣና ሐይቅ በተጨማሪ የህዳሴው ግድብ ላይ ዋነኛ ስጋት ሊሆን እንደሚችል የፔሮጀክቱ ባለቤት የኢትዮጵያ ኤልክትሪ ኃይልን ጨምሮ የሚመለከታቸው አካላት ሁሉ ቦታ የሰጡት አይመስልም። ምክንያቱም ዋነኛው አባይ ወንዝ ምንጭ ከግሽ አባይ ተራራ ይነሳ እንጂ አቋርጦ የሚያልፈው ጣና ሐይቅን ነው። በዛ ላይ ጣና ሐይቅ ለአባይ ወን 10 % ውሃ ያበረክታል። እንቦጭ አረሙ ደግሞ በከፍተኛ ደረጃ ውሃ በመያዝ በተፈጥሮ ያለውን የውሃ ፍሰት መጠን ከመቀነስ በተጨማሪ የግድቡን ኤሌክትሮ ሜካኒካል ሥራ የማስተጓጎል አቅም አለው። የጣና በለስ ግድብም ላይም ተመሳሳይ አደጋ ነው የተጋረጠው። ይሁን እንጂ ከሚምመለከተው መንግሥትና የፕሮጀክቱ ባለቤት ይልቅ ምስኪን ገበሬዎችና የአካባቢው የመብት ተሟጋቾች በስተቀር ትኩረት አልተሰጠውም። ስለዚህ በአባይ ወንዝ ላይ እየተገነባ ያለው የህዳሴ ግድብ ቀጣይት ከወዲሁ አደጋ ተጋርጦበታል። መንግሥት በበኩሉ በሐሰት የተጋገረ መረጃን በማሰራጨት ተጠምዶ ባለፈው ዓመት ይህ ከታሰበለት ጊዜ በላይ የዘገየው ፕሮጀክት “63%” ተጠናቋል ተብሏል። ምድር ላይ ያለው መረጃ ግን ይህን አያሳይም። እውነት ነው፤ ብሳሊኒ ኩባንያ እየተሰራ ያለው የሲቪል ምህንድስና ግድቡ ግንባታ የተባለውን ያህል ባይሆንም ጥሩ በሚባል ደረጃ ቢሆንም ከግድቡ ጋር የተያያዙ የተለያዩ ሥራዎች ግን ዛሬም ምን ላይ እንዳሉ አይታወቅም። ምክንያቱም ትኩረቱም ሆነ እንቅስቃሴው ሁሉ ይታይ የነበረው የኃይል ማመንጫ ተርባይኖች የሚገጠሙበት የምህንድስና ግንባታ ብቻ ነውና። ይሁን እንጂ ሰው ሰራሽ ሐይቅ /ውሃ ማጠራቀሚያ ያለው የውሃ ኃይል ፕሮጀክት ግንባታ የአገልግሎቱ ጥራቱ ቀጣይነት ይኖረው ዘንድ የተለያዩ ባለሙያዎች የሚሳተፉበት በርካታ ሥራዎች ያሉት ዘርፍ ነው።
አሁንም ቢሆን መንግሥት ቢዘገይም ግድቡ ቢያንስ በታሰበለት ጊዜ ባይጠናቀቅም፤ በተሻላ ጥራት በተሳካ ሁኔታ ይጠናቀቅ ዘንድ ከግድቡ ባለቤት የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል በተጨማሪ ሌሎች የሚመለከታቸው ባለሙያዎች ቢጎበኝና ምክረ ሐሳብ ቢታከልበት የበለጠ ስኬታማ ይሆናል። በተለይ ዘርፍ ያሉ ኢትዮጵያውያን የምህንድስና፥ የውሃ ሃብት፥ የአካባቢና የተፈጥሮ ሃብት ጥበቃና እንክብካቤ፥ የማኅበራዊና ኢኮኖሚ ባለሙያዎችን በውጭም ይሁን በሀገር ውስጥ ያሉ ቢያንስ አንጋፋ ባለሙያዎችን ጋብዞ ቢያስጎበኝ፥ ከዛም አጋዥ/ደጋፊ ተጨማሪ ጥናትና ምክረ ሐሳቦች ቢታከሉበት የበለጠ ውጤታማ መሆን ይችላል። እስካሁን የተሰበሰበውና ጥቅም ላይ የዋለው የህዝብ ገንዘብም ቢሆን በተወሰነ ደረጃ በግልፅ ለህዝብ ቢገለፅ (ዝርፊያ እንደተፈፀመበት ቢታወቅም) ተጨማሪ ድጋፍ ለማግኘት ጥሩ ዕድል ሊፈጥር ይችላል። ግድቡ ለሀገሪቱ ያለው ጠቀሚታ ዘርፈ ብዙ ከመሆኑ አኳያ በፕሮጀክቱ ዙሪያ ያሉ ግልፅነትና ተጠያቂነት ጉዳይ ግን በጊዜ ሊፈተሽና ሊታረም ይገባዋል። ምክንያቱም የአባይ ወንዝ ለእኛ ለኢትዮጵያውያን በሀገር ውስጥ ያለ ግን ደግሞ በቁጭት የሚወሳ ተናፋቂ ወንዝ በመሆኑ ግድብ ሃብት ብቻ ሳይሆን የዘመናት በወንዙ ውሃ አልምቶ የመጠቀም ቁጭት የመፍትሄ አካል ተደርጎ የሚወሰድም ጭምር ነውና።
Local Ethiopians miss out as big agriculture firms struggle in Gambella
William Davison in Gambella
As dusk envelops the grasslands of Gambella in western Ethiopia, a weary Jakob Pouch sits on a jerry can, resting his chest against a wooden staff. The 45-year-old evangelical preacher from the Nuer community has just made the three-hour walk from the banks of the Baro river, where he tends to his large family’s small plot of corn. His daughters are preparing cabbage and cobs to be cooked on an open fire.
In the opposite direction, across the asphalt road that leads to South Sudan, lies the farm of BHO Bioproducts, an Anglo-Indian company growing rice and cotton on the 27,000 hectares (67,000 acres) it has leased.
Pouch says the company doesn’t care about the people of his village, Wath-Gach. Grazing land has been lost, and BHO has built a wooden cage around a water pump to prevent locals using it. “From the beginning we did not have a good relationship,” he says. “It was given without consultation. There has been lots of negative impact.” The company didn’t respond to a request for comment.
BHO’s operation, which began in 2010, is one of many concessions Ethiopia’s government has granted in Gambella, including one plot leased to the Indian company Karuturi Global of 100,000 hectares. Commercial farmers are expected to bring knowhow, technology and jobs to one of the country’s poorest and most remote regions. By converting uncultivated bush into productive farms, officials believed food security and export revenues would improve in a country dominated by subsistence agriculture.
But despite those worthy ambitions, progress has been hampered by Gambella’s logistical difficulties, and a failure to ensure local communities benefit.
The village of Ilea is home to people from Gambella’s other main indigenous group, the Anuak. It’s also been the headquarters of Karuturi’s operation for the past five years. In the village, a group of men shelter from the afternoon heat, passing round a tobacco waterpipe. Behind them, women draw water from a well built by the government.
Karuturi’s project has stalled after managers discovered that four-fifths of the land is in a floodplain. The firm also failed to build relations with residents, according to the elders. Complaints include reduced land for farming and hunting, no promised health clinic, cattle dying from ingesting pesticides, the burning of unwanted maize, and only a handful of jobs for villagers. “The government benefits from the tax but the community does not benefit,” says Obang Wudo, one of the elders.
The gripes of Ilea’s residents about Karuturi are compounded by their concerns about nearby land parcelled out to Ethiopian investors from outside Gambella. They say they frequently lobby the regional government to act, but nothing has been done.
That region’s president, Gatluak Tut Khot, expresses support for investors engaged in “very difficult work”. The regional government can’t force companies to pay more, he explains, but his administration has held meetings to improve relations. “They have to respect the interests of the community and those who need jobs from them,” he says.
Gambella has been the focus of a political fallout between the central government and advocacy groups such as Human Rights Watch and the Oakland Institute – with donors uncomfortably positioned in the middle. The critics claim that aresettlement programme to move scattered rural populations to larger settlements was coercive and designed to clear the way for investors. Ethiopia says rights groups from the global north are ideologically opposed to its state-heavy development model and that the voluntary resettlement programme was to make public service delivery more cost-efficient. The UK’s Department for International Development and the World Bank are facing legal inquiries for funding the salaries of civil servants who staffed the enlarged villages.
Bikrum Gill is studying the impact of Indian investors on Gambella’s people for his doctorate, with a specific focus on Karuturi. He found that locals had hoped to access more food and better farming technologies, but were often disappointed. Instead, communities lost land and flooding worsened. Speaking specifically about the Karuturi investment, Gill says: “It’s difficult to ascertain, what, if any, benefits this project has brought to affected local people.”
Karuture farm managers at the site referred inquires to the company’s head office, which didn’t respond to attempts to contact it.
One farmer from Ethiopia’s highlands, who did not want to be named, tells a different story. He thinks the wave of commercial farming will transform an economic backwater. “They were sitting on the side of the riverbank,” he says about locals. “If investors are coming, their life has changed, they are operators, technicians.” He pays 50 birr (about £1.60) a day – above the average for manual labour in Ethiopia – and provides transport for his workers. Eight houses have been built for teachers, he says, and 25 hectares cleared for the community to plough.
Some larger enterprises are also reaching out. At the request of the regional administration, Saudi Star Agricultural Development’s four-year-old rice farm in another part of the region has hired 40 local professionals, while district governments will each get two tractors for young people to use.
“We know we’re creating job opportunities, transforming skills, training locals,” says the firm’s chief executive, Jemal Ahmed. “The community has to profit from the project and we have social responsibility.” He is fully aware of local sensitivities about the company’s work. The farm, bankrolled by Ethiopian-born Saudi billionaire Mohammed al-Amoudi, was attacked by gunmen two years ago and has been criticised as a land-grab.
Ahmed says no one was displaced from Saudi Star’s 10,000 hectares, which were earmarked in the late 1980s by the previous government for large-scale agriculture. “It’s not part of any villagisation, it’s not been grabbed – that’s a fact,” he says. “But people who have their own agenda, – Oakland Institute and Human Rights Watch – fabricated stories and campaigned against this project.”
Gill says part of the problem is that investors are “not seeing the people on the land … It precludes the possibility of engaging with locals. To succeed you have to build out of local diversity and knowledge.”
Source: http://www.theguardian.com/global-development/2015/jan/01