እሁድ ጥር 17 ቀን 2007 ዓ.ም. አንድነት ፓርቲ በጠራው የተቃውሞ ሰላማዊ ሰልፍ አዲስ አበባ ላይ በፖሊስ ድብደባ ድብደባ ከ26 በላይ ሰዎች ከፍተኛ ጉዳት ደርሶባቸዋል፡፡
የሰላማዊ ሰልፉ ጅማሮና ፖሊስ ለድብደባ ሲሄድ የሚያሳይ እና በፖሊስ ድብደባው ጉዳት የደረሰባቸው ሰዎች በከፊል፡-
Δ